-
サマリー
activate_samplebutton_t1
あらすじ・解説
የሐሙስ መስከረም 2 ቀን 2017 ዓም አርዕስተ ዜና የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት የሳይንስና የባህል ድርጅት በምህጻሩ ዩኔስኮ ዩኔስኮ የሱዳን ብሔራዊ ቤተ መዘክርን ጨምሮ በሌሎች የሱዳን ቤተ መዘክሮች እና የቅርስ ተቋማት ላይ ተፈጽመዋል የሚባሉ ዝርፊያዎችና ጉዳቶች በእጅጉ አሳስቦኛል አለ። ስዊድን ወደ ሀገራቸው በፈቃደኝነት ለሚመለሱ ስደተኞች እስከ 34 ሺህ ዶላር እንደምትከፍል አስታወቀች። በደቡብ ምዕራብ እስያን የመታው ያጊ የተባለው ወጀብ ያስከተለው ጎርፍ የገደለው ሰው ቁጥር ከ250 በለጠ።