-
サマリー
あらすじ・解説
የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃሐን ደንብ ፖለቲከኞችን ለመሾም በሚፈቅድ መልኩ ዛሬ ዳግም መሻሻሉን የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል።የፋሲካ በዓልን ከወላጅ-ወዳጆቻቸዉ ጋር ለማክበር ከየአካባቢዉ ወደ አማራ ክልል መጓዝ የፈለጉ አማኞች መጓዝ አልቻሉም። ምክንያት ግጭት ነዉ።ሁለተኛዉ ዘገባችን ይቃኘዋል።የአዲስ አበባ ፖሊስ የኢትዮጵያ ሕዝብን ባሕልና ወግ የሚጥስ ምስል በማሕበራዊ መገናና ዘዴዎች አሰራጭቷል ያለዉን ግለሰብ ማሰሩን የሚቃኝ ዘገባም አለን።የሱዳን ጦርነት፣ የለንደን ጉባኤተኞች ጥሪ ሌለኛዉ የዜና መፅሔት ርዕሳችን ነዉ።