• የሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓም የዓለም ዜና

  • 2025/04/14
  • 再生時間: 11 分
  • ポッドキャスト

የሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓም የዓለም ዜና

  • サマリー

  • የየካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና በኢትዮጵያ ለከተማ ልማት ሲባል የሚካሄደው የሰዎች መፈናቀል እንዲቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ ። ሩስያ ትንናት ዩክሬን ሰሚ በተባለው ከተማ የጣለችው ጥቃት ዒላማ የዩክሬን ወታደሮች ነበሩ ስትል ዛሬ አስታወቀች። የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ድብደባው ያነጣጠረው የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ስብሰባ ላይ መሆኑን ጠቅሶ ኪቭ ሲቭሎችን እንደ ሰብዓዊ ጋሻ በመጠቀም በከተማዋ ማዕከል ወታደራዊ ስብሰባ ማካሄዷን ኮንኗል። የጀርመን ፓርላማ ከሦስት ሳምንት በኋላ ፍሪድሪሽ ሜርስን በመራኄ መንግስትነት ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል።
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

የየካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና በኢትዮጵያ ለከተማ ልማት ሲባል የሚካሄደው የሰዎች መፈናቀል እንዲቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ ። ሩስያ ትንናት ዩክሬን ሰሚ በተባለው ከተማ የጣለችው ጥቃት ዒላማ የዩክሬን ወታደሮች ነበሩ ስትል ዛሬ አስታወቀች። የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ድብደባው ያነጣጠረው የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ስብሰባ ላይ መሆኑን ጠቅሶ ኪቭ ሲቭሎችን እንደ ሰብዓዊ ጋሻ በመጠቀም በከተማዋ ማዕከል ወታደራዊ ስብሰባ ማካሄዷን ኮንኗል። የጀርመን ፓርላማ ከሦስት ሳምንት በኋላ ፍሪድሪሽ ሜርስን በመራኄ መንግስትነት ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል።

የሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓም የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。