• DW Amharic የሚያዝያ 5 ቀን 2017 የዓለም ዜና

  • 2025/04/13
  • 再生時間: 8 分
  • ポッドキャスト

DW Amharic የሚያዝያ 5 ቀን 2017 የዓለም ዜና

  • サマリー

  • ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ የተባለች ከተማ ላይ በባልስቲክ ሚሳይል ዛሬ እሁድ ጠዋት በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ በትንሹ 32 ሰዎች መገደላቸውን ዩክሬን አስታወቀች። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) በ60 ሀገራት የሚገኙ 2,600 ሠራተኞቹን ሊቀንስ ነው። በጋዛ በሥራ ላይ ከሚገኙ ጥቂት ሆስፒታሎች አንዱ ዛሬ እሁድ በተፈጸመ የእስራኤል የአየር ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት የጋዛ የሲቪል ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ። በፓሪስ ማራቶን ኢትዮጵያውያኑ በዳቱ ሒርጳ እና ደራ ዲዳ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ።
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ የተባለች ከተማ ላይ በባልስቲክ ሚሳይል ዛሬ እሁድ ጠዋት በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ በትንሹ 32 ሰዎች መገደላቸውን ዩክሬን አስታወቀች። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) በ60 ሀገራት የሚገኙ 2,600 ሠራተኞቹን ሊቀንስ ነው። በጋዛ በሥራ ላይ ከሚገኙ ጥቂት ሆስፒታሎች አንዱ ዛሬ እሁድ በተፈጸመ የእስራኤል የአየር ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት የጋዛ የሲቪል ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ። በፓሪስ ማራቶን ኢትዮጵያውያኑ በዳቱ ሒርጳ እና ደራ ዲዳ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ።

DW Amharic የሚያዝያ 5 ቀን 2017 የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。