エピソード

  • የሐሙስ መስከረም 9 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት
    26 分
  • የመስከረም 8 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዜና መጽሔት
    2024/09/18
    በዜና መጽሔት መሰናዶዋችን፦ *ጎንደር ከትናንቱ ውጊያ ማግስት፤ ግጭትና ጦርነቶች፡ *የርዳታ ድርጅቶች ላይ ብርቱ ፈተና መደቀናቸው፤ *«ሰዎች በርሐብ እየሞቱ ነው»የተፈናቃዮች አቤቱታ ፤ *የፖለቲካ አመለካከትን መሠረት ያደረገ ጫና እየደረሰበት እንደሚገኝ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ዐሳወቀ፤ እንዲሁም *ራሱን( IS ) የሚለው ቡድን በሱማሊያ እየተጠናከረ መሆኑ ተገለጸ፤ የሚሉት ይገኙበታል ።
    続きを読む 一部表示
    21 分
  • የዜና መጽሔት፤ መስከረም 7 ቀን፤ 2017 ዓ.ም ሰኞ
    18 分
  • DW Amharic የመስከረም 6 ቀን 2017 የዜና መጽሔት
    20 分
  • የመስከረም 3 ቀን 2017 ዓ/ም የዜና መፅሄት
    2024/09/13
    DW Amharic-የቀጠለዉ እና አሳሳቢ የተባለዉ የኢትዮጵያ እና ሶማልያ ዉጥረት ፤ በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እንዲሁም በከፍተኛ የሀብት ብክነት የተከሰሰዉ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ፤ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አራት አርሶአደሮች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ዜና መጽሔት በዝርዝር የሚያያቸዉ ጉዳዮች ናቸዉ።
    続きを読む 一部表示
    19 分
  • DW Amharic የመስከረም 02 ቀን 2017 የዜና መጽሔት
    2024/09/12
    ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም የትግራይ ፖለቲከኞች ችግሮቻቸው በሰላም እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፣ የቀጠለው የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ሀገራት ውዝግብ፣ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ የከፋው የግጭት ተጽእኖ እንዲቆም፤ ግልጽ ደብዳቤ፣ የሱዳን ግጭት በኢትዮጵያ የስደተኞችን ቀውስ አባብሷል
    続きを読む 一部表示
    25 分
  • የረቡዕ መስከረም 1 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት
    20 分
  • የጳጉሜ 5 ቀን 2016 ዓ/ም የዜና መፅሄት
    19 分