エピソード

  • DW Amharic የጥር 27 ቀን 2017 ዓ,ም. የዓለም ዜና
    2025/02/04
    አርዕስተ ዜና -የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፤ ከቻይና በሚገቡ ምርቶች ላይ የተጣለውን 10 በመቶ ታሪፍ ተከትሎ፤ ቻይና የአጸፋ እርምጃ እንደምትወስድ አስታወቀች። -የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ኬንያ ያቀረበችበትን ክስ አስተባበለ። ድርጅቱ ማስተባበያ የሰጠዉ፤ የኬንያ ፖሊስ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን በሕገ ወጥ የጦር መሣሪያና አደዛዥ እጽ ዝውወር ብሎም በሰዎች እገታ ክስ መግለጫ ማዉጣቱን ተከትሎ ነዉ። -በጎጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ በባህላዊ መንገድ ማዕድን እያወጡ በነበረው ሰዎች ላይ በደረሰው የመሬት መደርመስ የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የጥር 26 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    11 分
  • የጥር 25 ቀን 2017 ዓ ም የዓለም ዜና
    7 分
  • DW Amharic የጥር 24 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/02/01
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ “አሁን ያለውን የፖለቲካ ጩኸት እንዳትመለከቱ” የሚል ጥሪ ለብልጽግና ፓርቲ አባላት አቀረቡ። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በኦምዱርማን በገበያ ላይ በከባድ መሣሪያ በፈጸመው ድብደባ 54 ሰዎች መገደላቸውን የሱዳን መንግሥት አስታወቀ። ኤርትራ፣ ግብጽ እና ሶማሊያን ጨምሮ ቻይና ከበርካታ የአፍሪካ፣ የአውሮፓ እና የእስያ ሀገራት እንስሳት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች። የአረብ ሀገራት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍልስጤማውያንን ወደ ግብጽ እና ዮርዳኖስ ለማዘዋወር ያቀረቡትን ሐሳብ ውድቅ አደረጉ። ዛሬ ቅዳሜ ሐማስ ሦስት ታጋቾች እስራኤል 183 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቀዋል።
    続きを読む 一部表示
    10 分
  • የጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና
    2025/01/31
    የጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና የኦሮሚያ ክልል የሰላሌ ወረዳ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው በግጭቱ ምክንያት ሕይወታቸው ለአደጋ መጋለጡን ለዶቼቬለ ተናገሩ ። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS አባል ሐገራት የአሜሪካዉን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለዩናይትድ ስቴትስ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ። የጀርመን ወግ አጥባቂ እሕትማማች ፓርቲዎች የክርስቲያን ዴሞክራት ሕብረት (CDU)ና የክርስቲያን ሶሻል ሕብረት (CSU) አዲስ ያረቀቁት ስደተኞችን የሚያግድ ሕግ የሐገሪቱን ፖለቲከኞች እያሟገተ ነው።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የጥር 22 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/01/30
    በማጭበርበር ወንጀል የተከሰሱት ቀሲስ በላይ መኮንንና ሁለት ተባባሪዎቻቸዉ ከ3 እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የኢትዮጵያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ።----የአማራ ክልል የገቢዎች መሥሪያ ቤት ሠራተኞች በተደጋጋሚ የጠየቁት የደሞዝ ጭማሪ እስካሁን እንዳልተከፈላቸዉ አስታወቁ።-----ዩናይትድ ስቴትስ ርዕሠ ከተማ ዋሽግተን አጠገብ አንድ የመንገደኞች አዉሮፕላንና አንድ የጦር ሔሊኮፕተር ተጋጭተዉ በርካታ ሰዎች ሞቱ።የአደጋ ሠራተኞች እንዳሉት በአደጋዉ ሁለት የሩሲያ እዉቅ አትሌቶችን ጨምሮ ከስልሳ በላይ ሰዎች ሳይሞቱ አልቀሩም።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የረቡዕ ጥር 21 10 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
    11 分
  • የጥር 20 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    12 分